ድምጽ በሴቶች ብቻ የተመራዉ በረራ ወደ አገር ተመለሰ ኖቬምበር 23, 2015 Your browser doesn’t support HTML5 ሙሉ በሙሉ በሴቶች ብቻ የተመራ ታሪካዊ በረራ ያደረገዉ የኢትዮጵያጵያ ዓዬር መንገድ ትላንት ማለዳ ከባንኮክ አዲስ አበባ ገብቷል።