ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ከአትሌቲክሱ ዓለም ሊሰናበት ነዉ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በተለያዩ ርቀቶች 27 የዓለም ክብረ ወሰኖችን የሠበረውና በቅርቡም የምንጊዜውም የዓለም ምርጥ አትሌት ተብሎ የተመረጠው ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ከነገ በስቲያ እሁድ በይፋ ከአትሌቲክሱ ዓለም ይሰናበታል።