ጠብ ሲልና ዳመና ሲርቅ: የኢትዮጵያ ግብርና ፈተናዎች

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ በዝናብ እጥረት የተነሳ በተከሰተው ድርቅ 8.2 ሚሊዮን ሰዎች የምግብ ዋስትና ችግር እንደገጠማቸው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምጣኔ ሀብት አማካሪ አቶ ንዋይ ገብረዓብ ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ገልጸዋል።