የዞን9 ጦማሪያንና ጋዜጠኞች መከራና እንግልት እየደረሰብን ነዉ አሉ

Your browser doesn’t support HTML5

ፍርድ ቤት በነፃ ያሰናበታቸው የኢትዮጵያ ጦማርያንና ጋዜጠኞች፥ መከራና እንግልት እየተፈጸመባቸው መሆኑን በኢንተርኔት ባሠራጩት ዜና አስታወቁ።