የዞን9 ጦማሪያንና ጋዜጠኞች መከራና እንግልት እየደረሰብን ነዉ አሉ
Your browser doesn’t support HTML5
ፍርድ ቤት በነፃ ያሰናበታቸው የኢትዮጵያ ጦማርያንና ጋዜጠኞች፥ መከራና እንግልት እየተፈጸመባቸው መሆኑን በኢንተርኔት ባሠራጩት ዜና አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5