ድምጽ የቅማንት ተወላጆች የአማራ ክልላዊ መንግሥትን ከሰሱ ኖቬምበር 19, 2015 Your browser doesn’t support HTML5 ነዋሪነታቸው ጎንደር የሆነ የቅማንት ተወላጆት ህገ-መንግስታዊ መብታችንን ስለጠየቅን በአማራ ክልላዊ መንግስት በደል ደረሰብን አሉ።