የቅማንት ተወላጆች የአማራ ክልላዊ መንግሥትን ከሰሱ

Your browser doesn’t support HTML5

ነዋሪነታቸው ጎንደር የሆነ የቅማንት ተወላጆት ህገ-መንግስታዊ መብታችንን ስለጠየቅን በአማራ ክልላዊ መንግስት በደል ደረሰብን አሉ።