የራያና ቆቦ ገበሬዎች በድርቅ ምክንያት ከብቶቻቸውን እየሸጥን ነው ይላሉ
Your browser doesn’t support HTML5
በራያና ቆቦ ልዩ ስሙ መንደፈራ በተባለ አካባቢ የሚኖሩ ገበሬዎች ምግብ ለመሸመት ከብቶቻቸውን እየሸጡ መሆኑን ይናገራሉ።
Your browser doesn’t support HTML5