የራያና ቆቦ ገበሬዎች በድርቅ ምክንያት ከብቶቻቸውን እየሸጥን ነው ይላሉ

  • ግርማይ ገብሩ

Your browser doesn’t support HTML5

በራያና ቆቦ ልዩ ስሙ መንደፈራ በተባለ አካባቢ የሚኖሩ ገበሬዎች ምግብ ለመሸመት ከብቶቻቸውን እየሸጡ መሆኑን ይናገራሉ።