አንቀጽ 39 እና የቅማንት ኢትዮጵያውያን ጥያቄ

Your browser doesn’t support HTML5

የቅማንት ሕዝብ የኢትዮጵያው ህገ-መንግሥት አንቀጽ 39 የሰጠን መብት ይከበርልን በማለታችን ስቃይ እየደረሰብን ነዉ ይላሉ።