ፈረንሣይ ውስጥ ሁለት ሰው ተገደለ፤ ሰባት ተያዘ

Your browser doesn’t support HTML5

ሳን ዱኒ በምትባል የሰሜናዊ ፈረንሣይ ከተማ ውስጥ በተካሄደ ፀረ-ሽብር ዘመቻ ቢያንስ ሁለት ሰው ተገድሎ ሰባት ሰዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡