ድምጽ በናይጄርያ ዮላ ከተማ በተፈጸመው የሽበር ጥቃት 30 ሰዎች ተገድለዋል ኖቬምበር 18, 2015 Your browser doesn’t support HTML5 ትናንት ዮላ በተባለች ገበያ ላይ በተፈጸመው የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃት ቢያንስ 30 ሰዎች ተገድለዋል በትንሹ 70 የሚሆኑት ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል ሲሉ ፖሊሶችና የቀይ መስቀል ባለስልጣናት ገልጿዋል።