በናይጄርያ ዮላ ከተማ በተፈጸመው የሽበር ጥቃት 30 ሰዎች ተገድለዋል
Your browser doesn’t support HTML5
ትናንት ዮላ በተባለች ገበያ ላይ በተፈጸመው የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃት ቢያንስ 30 ሰዎች ተገድለዋል በትንሹ 70 የሚሆኑት ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል ሲሉ ፖሊሶችና የቀይ መስቀል ባለስልጣናት ገልጿዋል።
Your browser doesn’t support HTML5