ካጋሜ ለመጭዎቹ ሃያ ዓመታት ሥልጣን ላይ ሊቆዩ ይችላሉ
Your browser doesn’t support HTML5
የርዋንዳ ህገመንግሥት ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ለሦስተኛ የሥልጣን ዘመን መወዳደር እንዲችሉ እንዲፈቅድ ሆኖ እንዲለወጥ የሃገሪቱ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት በሙሉ ድምፅ ወሰነ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5