የፈረንሣዩ ፕረዚደንት ዋሽንግተን ዲሲን ሊጎበኙ ነው

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

የፈረንሣዩ ፕረዚደንት ፍራንስዋ ኦላንድ በመጪው ማክሰኞ ዋሽንግተን መጥተው ከፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ጋር እስላማዊ መንግስት ነኝ የሚለውን ቡድን የመታገሉን ተግባር ስለማጠናከር ጉዳይ እንደሚወያዩ የዋት ሃውስ ቤተ መንግሥት መግለጫ ጠቁሟል። የፓሪሱን ጥቃት በማስከተል አሜሪካ በአይሲስ ላይ ከበፊቱ የከፋ ጫና እንደምታደርስም ቃል ገብታለች።