ፖል ካጋሜ በስልጣን እንዲቆዩ የሚያስችላቸውን ህገ-መንግስት አጸደቁ

Your browser doesn’t support HTML5

የርዋንዳ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ፕረዚዳንት ፖል ካጋሜ እአአ እስከ 2034 ዓ.ም. በስልጣን እንዲቆዩ የሚያስችል የህገ-መንግስት ማሻሻያ ሃሳብን አጽድቀዋል።