የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ የእስያ ፓሲፊክ አካባቢ አጋሮቻችን የማሪታይም ጸጥታቸው እንዲጎለብት እንረዳለን ሲሉ ቃል ገቡ

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

የአሜሪካ ድምጹዋ የዋይት ሃውስ (White House) ዘጋቢ ሜሪ ሳሊናስ (Mary Alice Salinas) የእስያ ፓሲፊክ የምጣኔ ሃብት ትብብር የመሪዎች ጉባዔ ከሚካሄድባት ከፊሊፒንስ ዋና ከተማ ማኒላ ያጠናቀረችው አጭር ዘገባ።