በሶማልያ ተፈናቃዮች በተጠለሉበት ካምፕ ሰባት ሰዎች ተገድለዋል

Your browser doesn’t support HTML5

በሶማሊያዋ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች በተጠለሉበት ካምፕ በወታደሮች መካከል በተካሄደ የተኩስ ልውውጥ ሰባት ሰዎች መገደለው ተዘግቧል።