ድምጽ በሶማልያ ተፈናቃዮች በተጠለሉበት ካምፕ ሰባት ሰዎች ተገድለዋል ኖቬምበር 17, 2015 Your browser doesn’t support HTML5 በሶማሊያዋ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች በተጠለሉበት ካምፕ በወታደሮች መካከል በተካሄደ የተኩስ ልውውጥ ሰባት ሰዎች መገደለው ተዘግቧል።