ድምጽ በራያ ቆቦ የምግብ እጥረት ኖቬምበር 16, 2015 ግርማይ ገብሩ Your browser doesn’t support HTML5 በሰሜን ወሎ ዞን በራያ ቆቦ እና በሃብሩ ወረዳዎች 54 የገጠር ጣብያዎች ባለፈው ክረምት ያገኙት ዝናብ አነስተኛ በመሆኑ፣ ይህ ነው የሚባል ምርት እንዳላገኙ ገበሬዎች ገለጹ።