ሁመራ ነዋሪ ስለድርቁ እና ረሃቡ ይናገራሉ

Your browser doesn’t support HTML5

ሁመራ አካባቢ ስላለው ድርቅ ደግሞ አዲሱ አበበ በግብርና ሞያ የሚተዳደሩትን አቶ ገሞራ ገሠሠውን አነጋግሯል።በሁመራ ዞን አደባይ፣ ራውያን፣ ሴንትራል፣ በረከት በሚባሉት ስፍራዎች ድርቁ የከፋ እንደኾነ አቶ ገሞራ ይናገራሉ። ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ፡፡