አፍሪካ ተወርዋሪ ጦር ሊኖራት ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ሃያ አምስት ሺህ ሠራዊት የሚኖረው የአፍሪካ ተጠባባቂ ጦር በጥቂት ወራት ውስጥ ለግዳጅ ዝግጁ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡