የስደተኞችና ፍልሰተኛነት ጉባዔ በማልታ
Your browser doesn’t support HTML5
የአፍሪቃን የፍልሰተኛነት መንሥዔ ከመሰረቱ ለመግታት ይረዳ ዘንድ፣ የአፍሪቃ ሕብረት የ$1.9 ቢልዮን ርዳታ ለመስጠት መስማማቱ ተገለጸ። ይህ ስምምነት የተደረሰው፣ በማልታ (Malta) ውስጥ በተካሄደው የአውሮፓና የአፍሪቃ መሪዎች ስብሰባ ወቅት መሆኑም ታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5