አቡነ ፍራንሲስ ወደ ማዕከላዊ አፍሪቃ ሲጓዙ እንዳይሰጉ ተባለ

Your browser doesn’t support HTML5

የሮማው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አቡን ፍራንሲስ ያቀዱት ጉብኝት ደህንነታቸውን አያሰጋም ሲሉ፥ የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፑብሊክ፥ ወታደራዊ፥ የፖለቲካና የሃይማኖት መሪዎች ተናገሩ።