ድምጽ የብሩንዲ መሪዎች በድርድር ጠረጴዛ ዙሪያ ችግሮቻቸውን እንዲፈቱ ጥሪ ቀርቧል ኖቬምበር 13, 2015 Your browser doesn’t support HTML5 የቡሩንዲ ተፋላሚ ወገኖች ባስቸኳይ ውጊያ አቁመው ችግሮቻቸውን በድርድር ጠረጴዛ ዙሪያ እንዲፈቱ፥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አስገነዘበ።