የደርባን ፖሊስ መርማሪ በኢትዮጵያውያን ላይ ስለደረሰው ጥቃት

Your browser doesn’t support HTML5

ጆንሰን ማልዳን የታፈሰ አበበን ጉዳይ በቅርብ እየተከታተሉ ያሉ መርማሪ መኰንን ናቸው። "እኔ በአሁኑ ተጠርጣሪዎቹን እያፈላለግሁ ነው የምገኘው። ሌላ መረጃ የለኝም" ብለዋል።