የቢቂላ የሽልማት ድርጅት
Your browser doesn’t support HTML5
የቢቂላ ሽልማት ድርጅት ፕሬዚደንት አቶ ተሰማ ሙሉጌታ በቃለ-ምልልሱ እንደገለጹት፣ ሽልማት የሚገባቸውን መሸለም፣ እውቅና የሚገባቸውን ማስተዋወቅ ነው ዋና ትኩረቱ።
Your browser doesn’t support HTML5