የቢቂላ የሽልማት ድርጅት

Your browser doesn’t support HTML5

የቢቂላ ሽልማት ድርጅት ፕሬዚደንት አቶ ተሰማ ሙሉጌታ በቃለ-ምልልሱ እንደገለጹት፣ ሽልማት የሚገባቸውን መሸለም፣ እውቅና የሚገባቸውን ማስተዋወቅ ነው ዋና ትኩረቱ።