ድምጽ የቢቂላ የሽልማት ድርጅት ኖቬምበር 11, 2015 Your browser doesn’t support HTML5 የቢቂላ ሽልማት ድርጅት ፕሬዚደንት አቶ ተሰማ ሙሉጌታ በቃለ-ምልልሱ እንደገለጹት፣ ሽልማት የሚገባቸውን መሸለም፣ እውቅና የሚገባቸውን ማስተዋወቅ ነው ዋና ትኩረቱ።