ብሩንዲ በአሳሳቢና ፈታኝ ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ የሰብዓዊ መብቶች ድርጅት አስታወቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የሰብዓዊ መብቶች ድርጅት ሃላፊ የብሩንዲ ጉዳይ አሳሳቢ በመሆኑ ሊፈጠር የሚችለውን አደጋ ለመከላከል የዓለምአቀፉ ማህበረሰብ ፈጥኖ ጣልቃ መግባት አለበት ብለዋል።
Your browser doesn’t support HTML5