የተቃዋሚ መሪዎች ችሎት ለአራተኛ ጊዜ ተቀጠረ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ-ሰሚ ችሎት በአምስቱን የተቃዋሚ መሪዎች ላይ ለቀረበዉ ከስ ለአራተኛ ጊዜ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ።