የቡሩንዲ መንግስት የጦር መሣሪያ አሰሳ እያካሄደ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በትናትናው እለት ታጣቂዎች ወደ ዘጠኝ የሚሆኑ ሰዎችን በብሩንዲ ዋና ከተማ ቡጁምቡራ በሚገኝ መጠጥ ቤት ውስጥ መግደላቸው ተዘግቧል። ግድያውን ተከትሎ መንግስቱ ጦር መሣሪያ ያላስረከበሩትን ሰዎች ትጥቅ በማስፈታት ላይ ይገኛል።
Your browser doesn’t support HTML5