ድምጽ በዩጋንዳ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚወዳደሩ ዕጩዎች የምረጡን ዘመቻ ጀመሩ ኖቬምበር 09, 2015 ቆንጂት ታየ Your browser doesn’t support HTML5 ዩጋንዳ በመጪው የካቲት ወር በምታካሂደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚወዳደሩ ዕጩዎች ዛሬ ሰኞ በይፋ የምረጡን ዘመቻቸውን ጀምረዋል።