በዩጋንዳ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚወዳደሩ ዕጩዎች የምረጡን ዘመቻ ጀመሩ

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

ዩጋንዳ በመጪው የካቲት ወር በምታካሂደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚወዳደሩ ዕጩዎች ዛሬ ሰኞ በይፋ የምረጡን ዘመቻቸውን ጀምረዋል።