በአንድ የአማን ፖሊስ ባልደረባ ሁለት አሜሪካውያንና አንድ ደቡብ አፍሪቃዊ ተገደሉ

Your browser doesn’t support HTML5

አንድ የቀድሞ የዮርዳኖስ ፖሊስ ባደረሰው ጥቃት ሁለት አሜሪካውያን ወታደራዊ አሰልጣኞችና አንድ ደቡብ አፍሪቃዊ ሲገድሉ ሌሎች ስድስት ሰዎች ቆስለዋል።