የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ተጠያቂነት መርሓ-ግብር
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ተጠያቂነት መርሓ-ግብር፤ በ223 ወረዳዎች ውስጥ በሚሰጡ መሠረታዊ አገልግሎቶች፤ ጥራት፣ ፍትሐዊነትና ተደራሽነት ላይ፤ ተጨባጭ ለውጦችን አስገኝቷል ተባለ።
Your browser doesn’t support HTML5