በኢትዮጵያ ያለዉ ሕጋዊ ስርዓት የዜጐችን መብት አያስከብርም ተባለ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ሰማያዊ ፓርቲ የሃገሪቱ ሕጋዊ ስርዓት የዜጐችን መብት አያስከብርም ሲል ከሰሰ።