የሶማሊያ መንግሥት የአል-ሽባብን የጥቃት ሴራ በብዛት አክሽፈናል አለ
Your browser doesn’t support HTML5
እአአ ከ 2014 ዓም ወዲህ የሶማሊያው ጽንፈኛ ቡድን የአል-ሸባብ የሽብር ጥቃት በስድሳ ከመቶ መቀነሱን ዋናው የሀገሪቱ የብሄራዊ ስለላ አገልግሎቶች ሃላፊ ገለጹ።
Your browser doesn’t support HTML5