የሶማልያ ተወላጅ አህመድ ሁሴን አዲስ የካናዳ ምክር ቤት አባል
Your browser doesn’t support HTML5
አዳዲሶቹ የካናዳ ምክር ቤት አባላት ቃለ-መሓላ እየፈጸሙ መሆናቸው ተሰማ፣ አንዱ ተመራጭ የሶማልያ ተወላጅ መሆናቸውም ተገለጸ።
Your browser doesn’t support HTML5