ድምጽ የኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ጉዳይ በማላዊ ኖቬምበር 04, 2015 Your browser doesn’t support HTML5 በማላዊ ታስረው የነበሩት ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች የእስር ጊዜያቸውን ጨርሰውም እዚያው እስር ቤት እስከዛሬ ይገኛሉ። ከነዚህ ውስጥ ወደ 200 የሚሆኑ ወደ ሃገራቸው ሲመለሱ፣ እስካሁን እስር ቤት ስለሚገኙት ፍልሰተኞች ጉዳይ የት ደርሷል?