የኢትዮጲያና የኤርትራ የወቅቱና መፃኢ ግንኙነት

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጲያና በኤርትራ መካከል ግንኙነቶችን ለማሻሻል የወቅቱ የኢትዮጲያ መንግስት ፖሊሲ መቀየር አለበት አልያም ስራአቱ መቀየር አለበት ይላሉ አቶ ኤርምያስ ለገሰ፣ የቀድሞው የመንግስት ኮሚውኒኬሽን ሚንስተር ደ-ኤ.ታ።