የኢትዮጲያና የኤርትራ የወቅቱና መፃኢ ግንኙነት
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጲያና በኤርትራ መካከል ግንኙነቶችን ለማሻሻል የወቅቱ የኢትዮጲያ መንግስት ፖሊሲ መቀየር አለበት አልያም ስራአቱ መቀየር አለበት ይላሉ አቶ ኤርምያስ ለገሰ፣ የቀድሞው የመንግስት ኮሚውኒኬሽን ሚንስተር ደ-ኤ.ታ።
Your browser doesn’t support HTML5