ድምጽ የኢትዮጲያና የኤርትራ የወቅቱና መፃኢ ግንኙነት ኖቬምበር 04, 2015 ሰሎሞን ክፍሌ Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጲያና በኤርትራ መካከል ግንኙነቶችን ለማሻሻል የወቅቱ የኢትዮጲያ መንግስት ፖሊሲ መቀየር አለበት አልያም ስራአቱ መቀየር አለበት ይላሉ አቶ ኤርምያስ ለገሰ፣ የቀድሞው የመንግስት ኮሚውኒኬሽን ሚንስተር ደ-ኤ.ታ።