በግብጽ የተከሰከሰው አውሮፕላን በአይሲስ ምክንያት እንዳልሆነ ተገልጿል

Your browser doesn’t support HTML5

ግብጽ ውስጥ የተከሰከስው የሩስያ አውሮፕላን በአይሲስ ምክንያት ነው በማለት የእስላማዊው መንግስት ነኝ ባዩ ነውጠኛው ቡድን የሰጠውን ቃል ፕሮፓጋንዳ ነው በማለት የግብጹ መሪ አብዱል ፋታ አልሲሲ ዛሬ ማክሰኞ አስተባበሉ።