የዓለሙ ድርጅት የአል-ሸባብን ጥቃት አወገዘ

Your browser doesn’t support HTML5

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፅጥታው ምክር ቤት ነውጠኛው የአል-ሸባብ ቡድን ትላንት በአንድ የሞቃዲሾ ሆቴል ላይ ያደረሰውን ጥቃት ኮንኗል።