የኢትዮጽያ መንግስት የምግብ እጥረት ላጋጠማቸው እርዳታ እያቀረበ ነዉ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጽያ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወንዲራድ ማንደፍሮ የምግብ እጥረት ላጋጠማቸዉ ኢትዮጵያዉያን መንግስት አብዛኛዉ እርዳታ እየቀረበ ነው አሉ። በዘንድሮው ድርቅ ምክንያት የምርት መጠን እንደማይቀንስም ተናገሩ።