የአፍሪካ ህብረት መርማሪ ኮሚሽን ሁለቱንም የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች በጦር ወንጀል ከሰሰ

Your browser doesn’t support HTML5

የደቡብ ሱዳን መንግስትና የቀድሞው ምክትል ፕሬዚደንት ሪያክ ማቻር ታማኝ ኣማጽያን የሰብዓዊ መብት ረገጣ ፈጽመዋል ይላል የኣፍሪካ ህብረት የደቡብ ሱዳን ግጭት መርማሪ ኮሚሽን ሪፖርት። መርማሪ ኮሚሽኑ የዘር ማጥፋት ተፈጽሙዋል ለማለት የሚያበቃ ማስረጃ ግን ኣላገኘንም ብለዋል።