ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ተቃዋሚዎች መንግሥት በኃይል ለመለወጥ አይችሉም አሉ
Your browser doesn’t support HTML5
በትጥቅ ትግል መንግሥት ለመቀየር እየሠሩ ያሉ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ኃይሎች ውጤት እንደማያመጡ እርግጠኞች ነን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5