ከኤርትራ የተሰደደ ኤርትራዊ በሚላን ከተማ ስደተኞችን ይረዳል

Your browser doesn’t support HTML5

በዚህ ሳምንትየጀኔቫ ሚኒስተሮች፣ የክልል አስተዳዳሪዎች እና ከፍተኛ ሃላፊዎች በአውሮፓ በብዛት የሚያልፉት ስደተኞችና ፍልሰተኞች እንዴት ከአንድ ከተማ ወደ ሌላ ከተማ እንደሚሸጋገሩ ለመወያየት እየተዘጋጁ ይገኛሉ። ሪኪ ሽርዮክ (Ricci Shryock) በሚላን የከተማዋ ዋና የስደተኞችና ፍልሰተኞች መሸጋገርያ ጣብያ የሚሰራ አንድ ኤርትራዊ ወጣት አነጋግራ የላከችው ዝርዝር።