የዩጋንዳ የኣገር ኣስተዳደር ሚኒስትር ደኤታ፡ ፖሊስ ከልክ ያለፈ ሓይል አልተጠቀመም ሲሉ ተሙዋገቱ
Your browser doesn’t support HTML5
የዩጋንዳ ፖሊሶች በቅርቡ በተቃዋሚ አባላት ላይ የወሰዱት ርምጃ ህገ መንግሥቱን የተከተለ ነው ሲሉ የሀገሪቱ የአገር ውስጥ ጉዳዮች ሚኒስትር ደኤታ ተከላከሉ።
Your browser doesn’t support HTML5