ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች በማላዊ እስር ቤቶች /ርዝመት -11ደ27ሰ/

Your browser doesn’t support HTML5

ወደ ደቡብ አፍሪቃ ለመዝለቅ ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ ማላዊ የገቡ ናቸው የተባሉ ኢትዮጵያውያን፣ በተለያዩ የማላዊ እስር ቤቶች ይገኛሉ። ይሁንና የቅጣት ጊዜያቸውን ጨርሰው ነገር ግን ከእስር ያልተፈቱ ኢትዮጵያውያን ቁጥር በርካታ ነው።