ጆን ኬሪ በእስራኤል የአመጽ ቅስቀሳ እንዲቆም መሪዎችን ጠየቁ /ርዝመት -1ደ42ሰ/
Your browser doesn’t support HTML5
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ (John Kerry) ባለፉት ሳምንታት ቁጥራቸዉ 60 የሚሆን ሰዎች የሞቱበትን አመጽ ለማብረድና ለማረጋጋት ከእስራኤልና ፊሊስጤም መሪዎች ጋር በተናጠል እየተዋያዩ ነዉ።
Your browser doesn’t support HTML5