ዋሺንግተን በኬንያ የጉዞ እገዳዋን አነሳች /ርዝመት -4ደ34ሰ/

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

በኬንያ የባህር ዳርቻ በሃገር ማስጎብኘት ሥራ የተሰማሩ ሰዎች፥ ዩናይትድ ስቴትስ ባብዛኛው የጠረፉ አካባቢዎች ላይ ጥላ የቆየችውን የጉዞ እገዳ ለማንሳት የደረሰችበት ውሳኔ አስደስቷቸዋል።