ዋሺንግተን በኬንያ የጉዞ እገዳዋን አነሳች /ርዝመት -4ደ34ሰ/
Your browser doesn’t support HTML5
በኬንያ የባህር ዳርቻ በሃገር ማስጎብኘት ሥራ የተሰማሩ ሰዎች፥ ዩናይትድ ስቴትስ ባብዛኛው የጠረፉ አካባቢዎች ላይ ጥላ የቆየችውን የጉዞ እገዳ ለማንሳት የደረሰችበት ውሳኔ አስደስቷቸዋል።
Your browser doesn’t support HTML5