ጊኒ ለሁለተኛ ጊዜ የተካሄደውን ዲምክራስያዊ የሆነ የፕረዚዳንታዊ ምርጫ /ርዝመት - 2ደ33ሰ/
Your browser doesn’t support HTML5
ጊኒ ለሁለተኛ ጊዜ የተካሄደውን ዲምክራስያዊ የሆነ የፕረዚዳንታዊ ምርጫ ባለፈው እሁድ አካሂዳለች። ይሁንና በርካት የሀገሪቱ ተወላጆና አለም አቀፍ ታዛቢዎች ስለጊኒ የምርጫ አካሄድ ገና ብዙ መሰራት አለበት ይላሉ። ዘጋብያችን ክሪስ ስታይን ከኮናክሪ የላከውን ዘገባ አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።