በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ታስረው የነበሩት ጦምሪያን እንዲፈቱ ትዕዛዝ ተላለፈ /ርዝመት - 6ደ 36ሰ/
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጲያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ታስረው የነበሩትን ጦምርያን፣ ከሁለተኛው ተከሳሽ በስተቀር በነጻ እንዲፈቱ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
Your browser doesn’t support HTML5