ድምጽ በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ታስረው የነበሩት ጦምሪያን እንዲፈቱ ትዕዛዝ ተላለፈ /ርዝመት - 6ደ 36ሰ/ ኦክቶበር 16, 2015 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጲያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ታስረው የነበሩትን ጦምርያን፣ ከሁለተኛው ተከሳሽ በስተቀር በነጻ እንዲፈቱ ትዕዛዝ አስተላልፏል።