ያልተሳካ የእስራኤል በአፍሪቃ ሕብረት የታዛቢ መቀመጫ ጥያቄ /ርዝመት - 3ደ15ሰ/

Your browser doesn’t support HTML5

“ዛሬ ከበለጸጉት ያለም አገሮች ተርታ የምትገኘው እስራኤል ራሷ ከጥቂት ዓመታት በፊት በመልማት ላይ የነበረች አገር ናት። የአፍሪቃ ሕብረት እስራኤልን ቢደግፍ አሕጉሪቱ ይበልጥ የምትጠቀምበት ሁኔታ ይፈጠር ነበር።” ሻሮን ባር-ሊ በእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የአፍሪካ ምጣኔ ሃብት ጉዳዮች ዲሬክተር።