በኢትዮጵያ የአስችኳይ ረድኤት ፈላጊዎች ቁጥር 8.2 ሚልዮን ደረሰ /ርዝመት - 3ደ54ሰ/
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ የአስችኳይ ረድኤት ፈላጊዎች ቁጥር 8.2 ሚልዮን የደረሰ ሲሆን ወደ $596. 4 ሚልዮን ዶላር የሚሆን እርዳታ እንደሚያስፈልግ ታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5