የአል-ሸባብ መዳከምና አዲስ የጥቃት ስልት /ርዝመት - 4ደ19ሰ/

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማልያ የደኅንነት ባለሥልጣናት በሚሰለጥኑበት በአንድ የሞቅዲሾ ወታደራዊ ቅጥር ግቢ ውስጥ ለደረሰ ጥቃት፣ አል-ሸባብ ባለፈው ሰኔ ወር ኃላፊነት መውሰዱ ይታወሳል።