በሶማልያ 8 ኢትዮጲያውያን ፍልሰተኞች በመኪና አደጋ ሞተዋል /ርዝመት - 49ሰ/

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያውያን ፈላሾችን የጫነ የጭነት መኪና ፑንትላንድ በተባለው የራስ ገዝ ክልል ኳርድሆ ከተማ አጠገብ ተገልብጦ ቢያንስ 8 ሰዎች ተገድለው 40 እንደቆሰሉ የአይን ምስክሮችና የሆስፒታል ምንጮች ገልጸዋል።