የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ከተቃዋሚ ፓርቲዎች መወያየት ተገቢ ነው ብለዋል /ርዝመት - 6ደ32ሰ/

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ በሁለተኛው የትራንስፎርሜሽን ረቂቅ እቅድ ላይ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር መወያየት ተገቢና አስፈላጊ መሆኑን አስታወቁ።